ክስተቶች

ክስተቶች Event

image description
የመጀመሪያ ቀን icon
የመጨረሻ ቀን icon
አካባቢ የመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ ለም ሆቴል


ሰኔ 27/2018 (መልአ)
***
በ90 ቀን ልዩ ዕቅዱ ሰው ተኮር ተግባራትን አካቶ ወደ ስራ የገባው የመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ በአረንጓዴ አሻራ መረሐ ግብር  ከ11 ሽህ በላይ ችግኞችን መትከል ከውጥኑ አንዱ ነው ።

በዚህም ቢሮው በማዕከል ደረጃ 3ሺህ ችግኞችን በመትከል ንቅናቄው በቅርንጫፎችም ተግባራዊ እንዲሆን አድርጓል ።

በዛሬው ዕለትም የአቃቂ ቃሊት ቅርንጫፍ ጽ/ቤት 1 ሺህ 500 ሀገር በቀል ችግኞችን በመትከል የድርሻዉን ተወቷል።

ሀገሪቱ የያዘችው የአረንጓዴ አሻራ ውጥን እውን እንዲሆን  በተቋም ደረጃ የእቅዳቸው አንድ አካል አድርገው እንደሚሰሩ የገለፁት  የቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ ኃላፊ ወ/ሮ ትዕግስት አበራ  የተተከሉ ችግኞች እስኪፀድቁ ድረስም ተገቢው እንክብካቤ ይደረጋል ብለዋል።

  • icon 9:30am - 1:00pm
  • የመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ ለም ሆቴል

Related Events

image description
Event

  • የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ
ተጨማሪ ዝርዝሮች
image description
Event

  • በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ
ተጨማሪ ዝርዝሮች