የመጀመሪያ ቀን
icon
የመጨረሻ ቀን
icon
አካባቢ
ለም ሆቴል
ሐምሌ 23/2018 /መልአ/
**
የአዲስ አበባ ከተማ መሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ ከፍተኛ አመራሮች በቀጣይ ትኩረት የሚሹ ተግባራትን በመለየት በዘርፉ የሚሰጡ አገልግሎቶችን ማቀላጠፍ በሚያስችሉ ስልቶች ላይ ውይይት አካሂደዋል፡፡
አዲስ የተሸሙት የቢሮ ኃላፊ አቶ መላኩ ታምሩ እና የመሬት ዝግጅትና ማስተላለፍ ዘርፍ ምክትል ቢሮ ኃላፊ አቶ ፌኑስ ገላናን ጨምሮ ሌሎች የቢሮ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች የተገኙበት ይህ የውይይት መድረክ ለአዳዲስ የስራ ኃላፊዎች ግልፀኝነት ለመፍጠር የዘርፎች የ90 ቀን ዕቅድና በእስካሁኑ የተከናወኑ ተግባራትም ቀርበውበታል።
ለበለጠ መረጃ ትስስር ገፆቻችንን Like, Follow, subscribe በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ።
Website: - https://www.aalb.gov.et
Email:- addisabababacityland@gmail.com
https://linktr.ee/addisabababacityland